top of page

ጸሎተ ፍትሐት

" ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤."  የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፩ ፥ ፳፭

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመታሰቢያ ጸሎት ሥነ ሥርዓት “ጸሎተ ፍትሐት” በመባል ይታወቃል። ጸሎቱ የሚቀርበው ለሟች ምህረትን እና የነፍስ እረፍትን ስለለመጠየቅ ነው። የመታሰቢያ ጸሎቱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ፣ ሥርዓት እና ትውፊት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ቤ/ክርስቲያን ለሟች እና ለቤተሰቦቻቸው የምታደርገውን መንፈሳዊ ድጋፍ የሚያሳይ ነው። በካቴድራሉ የጸሎተ ፍትሐት አገልግሎት ለማግኘት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ቅጽ ይሙሉ። በዚህም የካቴድራሉ ካህናት ከእርስዎ ጋር በቅርበት ይሰራሉ።

የጸሎተ ፍትሐት አገልግሎት መጠየቂያ ቅጽ

Thanks for submitting!

bottom of page