top of page
ቅዳሴ
ቤተክርስቲያኗ የድኅነት አገልግሎቷን የ ምታከናውነው በቅዳሴ ጸሎት በሚቀርበው በቅዱስ ሥጋ እና ደሙ ኅብረት ነው። የቅዳሴው ጸሎት የሁል ጊዜም የሚያወሳው ስለ ክርስቶስ መለኮትነት፣ እኛን ለማዳን ሰው ስለመሆኑ፣ ስለ ጥምቀቱ፣ ስለ መከራው ፣ ስለ ስቅለቱ፣ ስለ ትንሣኤውና ስለ ዘላለማዊ ሕይወት ነው። ስለሆነም የቅዳሴ አገልግሎት በሥጋውና በደሙ ኅብረት በእግዚአብሔር በመኖራችን ይህንን (የዘላለም ሕይወት) እንዴት እንደምንኖር ያስረዳናል።

የቅዳሴ አገልግሎት
ሐሙስ
-
7AM ከጾም ወቅት ውጪ ቅዳሴ መግቢያ
-
10AM በጾም ወቅት ቅዳሴ መግቢያ
እሑድ
-
4AM የጠዋት ጸሎት እና መዝሙር
-
6AM ቅዳሴ መግቢያ
ወርኃዊ
-
በዕለተ ልደታ ለማርያም
-
በዕለተ ቅ/ገብርኤል
የጾም ወቅት
-
በጾመ ፍልሰታ ለማርያም ዕለታዊ የቅዳሴ አገልግሎት እና ሌሎችም ጸሎቶች
bottom of page
